Saturday 25 January 2014

የእስር ጊዜውን ያጠናቀቀው የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ አልተፈታም::

ፍትህ ለበቀለ ገርባ!
የእስር ጊዜውን ያጠናቀቀው አቶ በቀለ ገርባ አልተፈታም::
‹አመክሮ መስጠትም አለመስጠትም መብታችን ነው› የማረሚያ ቤቱን ሃላፊዎች

በእስር ቤት የሚገኘው የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ በባለፈው እሁድ የእስራት ቅጣቱን አጠናቆ የነበረ እና መፈታት የነበረበት ቢሆንም እስካሁን ድረስ በእስር ቤት ነው የሚገኘው:: በቅርቡ ከጓደኞቼ ጋር ሆነን ቃሌቲ ሄደን አግኝተነው ነበር፡፡ አመክሮ ለማግኘት እንደ መስፈርት የሚወሰደው፤ በቆይታው ወቅት የነበረው ስነ ምግባር በበቂ ሁኔታ እንዳሟላ እንደተገለፀለት ነግሮናል፡፡

ወደ ማረሚያ ቤት ከመግባቱ በፊት ማእከላዊ ያሳለፋቸው 41 ቀናት ሲደመሩ ነው ባለፈው እሁድ መውጣት የነበረበት፡፡ ማእከላዊ በእስር የቆየባቸው ቀናት መያዝና እና አለመያዝ የማረሚያ ቤቱን አስተዳደር የይሁንታ ፈቃድ ማግኘት እንደሚያስፈልግ ተነግሮታል፡፡ በህጉ መሰረት ከሆነ ግን ማንም መፍቀድ ሳይጠበቅበት ሊደመርለት ይገባ ነበር፡፡ትላንት ይህን ጉዳይ ይዘው የማረሚያ ቤቱን ሃላፊዎች ለጠየቁ ቤተሰቦቹ ‹አመክሮ መስጠትም አለመስጠትም መብታችን ነው› የሚል ምላሽ ተሰጥቷቸዋል፡፡

በቀለን ለመጠየቅ የሚፈልግ በስራ ቀናት ጠዋትና ከሰዓት፤ በእረፍት ቀናት ደግሞ ጠዋት ብቻ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ዞን 2 ሄዶ ማግኘት ይችላል፡፡
Postby MINILIK SALSAWI » 23 Jan 2014, 06:46
ፍትህ ለበቀለ ገርባ!

Ethiopia: Relatives Fear for Missing Political Prisoners from Jail Ogaden, Reports


jeel-ogaadeen2
The notorious Prison locally known as “Jail Ogaden“, about 80 kilometers Eastern of the city of Harar, has been the scene of repeated atrocities carried out by the Ethiopian prison guards.
January 25, 2014 (Mathaba) — The Prison, which is jailed about several thousand political inmates that live in unbearable living conditions and systemically starved and beaten. This jail ,with its 20 unclean cells overcrowded with prisoners that experience lack of proper jail food services, lack of jail exercise yard, and has only two toilets that serve several thousand prisoners, moreover the Ethiopian guards constantly intimidate, severely torture including beating with strong sticks, electric shock, and suffocating with pouring buckets of ice water over the heads of the prisoners for confession during the interrogation.
Ogaden, which is home to about 8-10 million Somali ethnic population that lives on its goats, sheep and camels is a dry semi-desert region, with low bushes providing what fodder the animals need. It should be a peaceful nomadic region, but this is a region living in fear. Ethiopian Troops patrol the villages and have bases in the main towns. Over the past 5 years repeated atrocities have been inflicted on the local people, who are accused of supporting the liberation movement, the Ogaden National Liberation front. This is the testimony of former Liyu Police, Abdirahman Sharif Zekeriye, who has since fled from the country. It offers a rare glimpse into a region from which all independent journalists have been banned, and from which international aid agencies are banned.
“We had to form queues, whenever we were getting into and out of the cells due to the problems of the overcrowded cells. We had to sit forming queues along family and clan lines in the yard. We knew that a spy was among us because of during the nights, Ethiopian guards used to come and take away selected prisoners,the ones that have lucky were returned back,but those had not,never seen again”, said Mr. Zekeriye who spent 4-years in Jail Ogaden before he became a liyu police personnel.
A large number of political inmates disappeared and still remain unknown whereabouts after they have been driven away from their custody, this comes after rumors spread throughout the city indicate that Western NGOs heading to Jigjiga and they might demand to pay visit the notorious jail Ogaden .
“Whether it (the disappearance) is related to the rumors or not, we aware that the Ethiopian government has transported a large number of prisoners including my son and his uncle in an unknown location and still missing and we are very concerned about their well-being as my son having a current medical problem while my brother is said to be in a life threatening condition after several hours of sustained beatings by the Ethiopian guards”, said a father that contacted us ,and declined to be named for fear of reprisal.
A news article on the diasporas-run website,Ogaden.com reported the death of 98 inmates in the Ogaden jail in the last couple of weeks alone, citing a source from the website’s reporter and individuals with the Ethiopian Administration in Jigjiga. Most of them died violently and hunger, the report added.
The Ogaden, which is twice the size of England and Wales together with a population of about 8-10 million, has been a region ravaged by famine, droughts, tribal conflicts and successive wars between secessionists and regimes of Ethiopian highlanders.
This Region, an old Italian and British colony borders Djibouti, Oromia, Kenya and Somalia and many of its residents are ethnic Somali Muslims, which later became under Ethiopian colony when Great Britain secretly handed over to Ethiopia in 1954 a decision rejected by the Somali population in Ogaden Region, who have since fought for full independence.
Source: Mathaba

Friday 24 January 2014

The marks of Aannolee, Azulee, and Chalanqoo/Calanqoo cannot be erased from the memory of Oromo generations

By Leenjiso Horo | January 24, 2014

The marks of Aannolee, Azulee, and Chalanqoo Cannot be erased from the memory of successive Oromo generations and from the history of the Oromo people. These marks are incorporated into our collective memory. For this, centuries may pass, generations may come and go but the crimes of Abyssinia-the mutilation of breasts of women and girls and of the right hands of men and boys at Aannolee and the mass massacres at Azulee and Chalanqoo will not be erased, will never be diminished, and never be forgotten.
Menelik II’s mutilation of breasts of women and girls and of hands of men and boys is the first one in warfare throughout written history-from antiquity to modern times, unless proven to the contray. Those who support Menelik’s genocide at Aannolee, Azulee, and Calanqoo as a “holy war” or as a war of “reunification of Ethiopia” should hold full entitlement to it.
During the campaign of colonization of the south in the late nineteenth-century king Menelik II of Abyssinia exterminated the Oromo population by 50%, Kaficho by 75%, Gimira by 80% and Madii by over 90% (Radio Simbirtu interview with Prof. Mekuria Bulcha, 19 December 2013, part 2). These are genocides of highest proportion. The basic argument of the Abyssinian genocide denials has, however, remained the same as always—it never happened, the term “genocide” does not apply-it is a “reunification of Ethiopia.”  Recently, the tactics of denial of genocide has been shifted from “reunification of Ethiopia” to “holy war.”
Abyssinians always avoid public discourse of the genocide at Aannolee, Azulee, and Chalanqoo believing that sooner or later in the course of time that generation would pass from the scene and their children would become acculturated and assimilated in the Abyssinian way of life and Abyssinian political thought and then the issue of genocide dies out and will be forgotten. However, what the Abyssinians forgot or failed to understand is that the genocide at Aannolee, Azulee, and Chalanqoo shapes not only the outlook of the immediate victims of the generation of the time but also of subsequent generations of the future. It is very important for the descendents of the perpetrators- the deniers of Oromo genocide to engage introspection to face and learn from their own history. It is time for the Nafxanyaas-the deniers of genocide to ask themselves question as to how that gross mass genocide could have occurred, instead of denying it and trying to maintain a false righteous self-image.
The Abyssinians are unable or unwilling to deal with the truth.  They have always refused to recognize the crimes committed against the peoples of the south, Oromo included as genocide.  Instead they elevated it to the level of a “holy war/qidus xorrinnat”; then took pride in it; identified with it, enthusiastically embraced it, glorified and glamorized it. This campaign is in support of their political and religious elites, scholars, governments, institutions, and individuals those who have been preaching genocide committed against Oromo and the south as a “reunification of Ethiopia.”
The Oromo Genocide and Tigrayans’ attempt to deny it
Today, the Tigrayan regime is behind the discussion of the past genocide to divert attention from itself, while it is committing genocide itself more dangerous than that of the past ones.  It has undertaken open and total war campaign against the Oromo people. It is vitally important, therefore, that we should focus our attention on current genocide the Tigrayan regime is committing, while at the same time reminding ourselves the genocide that the Amhara regime of Menelik II committed a century ago. The Amharas have been denying the genocide against the Oromo and other southern peoples that their regime of Menelik II committed and now the Tigrayans are also denying the genocide that their regime is committing.
The Amharas are simply dancing and singing to the ghost of Menelik II but they do not possess the means and capabilities to commit anther genocide. Today, it is the Tigrayan regime led by TPLF that is committing genocidal mass murder against the Oromo people; it is this regime that possesses the means and capabilities to commit genocide.  Its means are the army, paramilitary unit, the police force, special police or Liyyuu police, secret state agents, Death Squads, the bureaucratic and judicial system. All of these are already fully utilized for this purpose.
The sudden descend of the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) upon Oromiyaa in 1991, set in a rapid motion a process to eliminate any opposition to its rule that culminate in the arrests, tortures and killings. Then since 1992, it has been carrying out a systematic, methodical, pre-planned, and centrally-organized genocidal mass murder against the Oromo people. Meles Zenawi was the notorious architect and organizer of policy of the Oromo genocide with his culprits and other thousands of perpetrators of genocide who are still implementing his policy after his death. His brutality against Oromo people has surpassed that of all his predecessors combined. His regime has erected concentration camps across Oromiyaa, camps such as Hursoo, Bilaattee, Dhidheessaa, Zuwaay, and Qalittii are the well known ones. But numerous other clandestine prison cells where the victims are eliminated have been established across the empire. The regime has openly undertaken a major Oromiyaa-wide persecution of Oromo. Hence Ordinary people, for the first time, being rounded up and sent to these clandestine centers for interrogation through torture. In the torture, few survived and many perished.
The pattern of destruction has been repeated over and over in different parts of Oromiyaa. Many of these repetitive destructions are far from the major cities; such repetition are a centrally design one. Further, reward structure set in place.  That reward is geared towards those who implement the policy. The regional governors and officials who refuses to carry out orders to annihilate the Oromo are summarily replaced as disloyal and OLF agent. Community leaders are arrested and persecuted. Many of women, children, and elderly run into forests and deserts to escape slaughter. Today, the Oromo people are in violent historical moment. They are the target of Tigrayan regime for physical extermination and forcible removal from their lands.  Hundreds of thousands have been killed; millions have been forced out from their lands and their lands haven been sold or leased to local and multination land-grabbers.
The Tigrayan regime has fully undertaken the implementation of the policy of Oromo extermination since 1992. The Amhara genocidal denialists are fully subscribed to this policy.  In the Tigrayan regime’s jails millions of Oromo perished as the result of starvation, disease, the harsh environment, and physical extermination.
We are the nation of heroes, heroines and victims. We were the victims of genocide yesterday and we are the victims of genocide today.  Yesterday, we were victims of genocide under Amhara successive regimes and today, we are victims of genocide under the Tigrayan regime. Indeed, we are a wounded and bled nation in our country by another nation- the Abyssinian nation.
We oftentimes say, never again to genocide in Oromiyaa. We say, the seeds of Aannolee, Azulee, and Chalanqoo must not be allowed to sprout again in Oromiyaa. And yet it has already sprout; violence is again around us; violence of genocide is still consuming our people. Menelik’s genocide at Aannolee, Azulee and Chalanqoo is reconstructed and renewed by Meles Zenawi and implemented Oromiyaa wide. Hence, the past genocide has now become the present new genocide. Hence, the dead Oromo are still dead; more are still dying; expropriated Oromoland is still expropriated; The pillaging of Oromiyaa is at its height and the colonized Oromiyaa is still colonized.
The way forward
The way forward is Oromo nationalists’ unity and the fight against occupation. For this, it is important to rebuild the Oromo Liberation Army (OLA) as superior mighty force both in quantity and quality to protect the population and secure liberation. This enables the nation to drive out the Tigrayan regime and establish independent Democratic Republic of Oromiyaa. Again, it is vitally important to remove Menelik’s statue from Oromiyaa; establish National Genocide Memorial Day for the victims of Aannolee, Azulee and Chalanqoo.  This Oromo Genocide Memorial Day should be established and observed annually while we are still fighting for independence. The date and the month must be different from Oromo Martyrs Day/Guyyaa Gootoota Oromoo.
No one escapes from the history of one’s people. For this, we should and must not allow the past to rest and to be forgotten.  Every generation must teach the succeeding generation about the past history, their heroes and heroines.  The past, the present as well as the future belong to the succeeding generations. Each new generation hold the entitlement of the past and the present. For this, the establishment of the Oromo Genocide Memorial Day is the order of the day that the marks of Aannolee, Azulee, and Chalanqoo Cannot be erased from the memory of successive Oromo generations.
Oromiyaa Shall Be Free!

Bekele Gerba kept in prison for bureaucratic reasons

January 24, 2014

FreeBekeleOlbana2012Ethiopia’s opposition politician Bekele Gerba is not legible for release until next month and may not be released until next year, Horn Affairs learnt.
Bekele Gerba, former dep. Chairperson of Oromo Federalist Democratic Movement (OFDM), was detained in August 27, 2011. He was sentenced to eight years imprisonment on charges of “provocation crimes against the state” and collaborating with the Oromo Liberation Front, an organization designated as terrorist by Ethiopian Parliament.
The sentence was reduced to three years and seven months after Bekele appealed to the Federal Supreme Court.
There have been claims on social media that Bekele was supposed to be released on probation last weekend, but has been kept in prison for bureaucratic reasons.
Public Relations officer of the Federal Prison Administration Commission contradicted the claims.
Addisu Tedros told Horn Affairs today that:
“A prisoner’s release on probation is determined based on a thorough evaluation and finally submitted to court for approval. However, Bekele Gerba’s case has not reached that stage yet.
If Bekele Gerba is to be released on probation it would not be sooner than February 10, 2014. Otherwise, his prison term will end on May 11, 2015.”
Asked whether the dates are counted correctly, the officer added that it is based on a computerized data base.
On the other hand, a senior official in the Ethiopian government told Horn Affairs that Bekele Gerba won’t be released on probation.
The official, speaking off-the-record, said that: “The government has no intention of releasing [Bekele Gerba] until he completes the full prison term.”
No more pre-release of prisoners?
The Ethiopian government has not released any high-profile prisoner since the pardon for the two Swedish journalists on September 2012, when Prime Minister Hailemariam Desalegn was still an acting PM. Though tens of thousands have been granted pardon on the eve of the Ethiopian New Year, last September, there are reports that the government rejected the petition for pardon by journalist Wubshet Taye and opposition politician Zerihun G/Egiziabher.
Remarking on the matter, during an exclusive interview with Horn Affairs last week, Minister Rewan Husien claimed that this doesn’t mean that the government has closed the door on pre-release of prisoners.
Referring to the high-profile prisoners, Redwan added:
“Currently, the government has not arrived at a conclusion that there is anyone who is ready to change, who has been corrected and who has reached a point of becoming an example to others. But that doesn’t mean we won’t reach a different conclusion at some future date.”
Though Redwan was commenting on pardon – which is technically different from a release on probation -, both matters lie under the discretion of the government. Thus, presumably subject to similar raison d’etre.
Source: Horn Affairs

Wednesday 22 January 2014

The Missing Faces of Ethiopia’s Poor


Yenenesh Yigsaw (right) recovers from her latest reconstructive surgery with other Noma patients at a recuperation centre outside of Addis Ababa, Ethiopia’s capital. Credit: Nick Ashdown/IPS
Yenenesh Yigsaw (right) recovers from her latest reconstructive surgery with other Noma patients at a recuperation centre outside of Addis Ababa, Ethiopia’s capital. Credit: Nick Ashdown/IPS
January 22, 2014, Addis Ababa (IPS News) — It’s hard to tell if Gelegay Tsegaye is smiling, since a flap of skin covers half his mouth, but his eyes crinkle when he talks and his muffled voice rings with an upbeat cadence. He’s sitting in a special ward of the Korean Hospital in Addis Ababa, Ethiopia’s most modern healthcare facility. Gelegay’s affability is notable because of what he’s gone through. The 34-year-old farmer from a village in Ethiopia’s Gojam region is a survivor of Noma, a rare flesh-eating infection that rots away the face.
When he was just two years old, Gelegay noticed black spots forming on his nose, which quickly spread downwards to his mouth. He received rudimentary treatment, but the diseased part of his face fell off.
Noma is only found amongst children (primary incidence is between the ages of one and four) in the poorest regions of the world, such as rural parts of sub-Saharan Africa and India. The World Health Organisation estimates there are 140,000 new cases globally each year.
Noma’s cause is abject poverty. According to the U.S. Government’s Global Hunger and Food Security Initiative, “Ethiopia is among the poorest countries in the world, with a per capita GDP of 471 dollars.” The initiative states that 38.7 percent of this Horn of Africa’s 80 million people still live below the poverty line.
Noma only occurs in the poorest villages, where adequate healthcare is non-existent. And there are no official figures on the prevalence of the disease in Ethiopia.
The infection can occur when a child living in poverty suffers a cut to the gums. The cut becomes infected and Noma quickly spreads across the face. Within 10 days, 85 percent of its victims are dead.
The survivors may not feel that lucky though, since they’re left with large portions of their face missing. The affliction then becomes social, not medical.
A man suffering from noma
A man suffering from noma
After Gelegay’s face healed, it wasn’t painful, but the disfigurement left him uncomfortable around people. “I used to be very embarrassed to mix with people. They just pushed me away,” he tells IPS.
Here, Noma survivors don’t go to school. They’re usually isolated by their community, their families, or themselves because they don’t feel comfortable around other people.
Yenenesh Yigsaw is a 19-year-old girl from Ethiopia’s Tigray region who also had Noma when she was two.
Yenenesh didn’t realise she was disfigured until she went to school, and soon stopped going.
“It was my decision. I hated being different from all my friends. I always had to walk around with my face covered, and was very embarrassed,” she tells IPS.
Local surgical resident Gersam Abera has never actually worked with or even seen Noma cases before now.
“Usually, they’ll just stay at home. They don’t even seek traditional treatment,” he tells IPS, adding that many people thought of the condition as a punishment from God and not a medical problem.
A few years ago, Gelegay and Yenenesh heard about Facing Africa, a charity group based in the United Kingdom that gives Noma survivors in Ethiopia free reconstructive surgeries.
Fifteen years ago, Englishman Chris Lawrence started the charity so he could help people in a way that he could see with his own eyes.
Lawrence describes his response to seeing Noma for the first time as “sheer anger.”
“Anger that a disease like this, which is caused by malnutrition and extreme poverty, should exist in the twenty-first century,” he tells IPS.
“Noma is not a disease that needs to exist. If it’s caught in the early stages it’s very easily cured.” Simple antibiotics stop the infection dead in its tracks.
“Either they die, or by the time a doctor sees them, half their face is gone,” Lawrence says.
Most people in rural Ethiopia lack local access to antibiotics, and there are no specific government initiatives for tackling Noma.
The infection can only be eliminated by massive upgrades to rural healthcare, sanitation, and nutrition, which can only be done by the government.
However, experts say rural healthcare has significantly improved since the government launched the Health Extension Programme in 2004/2005.
“This programme has massively increased access to the most basic of health services,” Garth Van’t Hul, country director at the charity group CARE Ethiopia, tells IPS. “It was a major contributor in decreasing mortality rates of under-five-year-olds.”
Gelegay has had three procedures to cover up a cavern in his face enveloping his nose and upper mouth, and Yenenesh had two on her cheek.
They both say life has improved since the procedures. Yenenesh has more friends, and people treat her better now.
Gelegay says meeting other patients with Noma has made him feel a lot better.
“At first I was very surprised because I thought I was the only one,” he says.
 Source: IPS

 Fatuma, age 17, Harar
Fatuma, age 17, Harar
Noma is an acute gangrenous infection affecting the face. Its victims are mainly young children living in extreme poverty, chronically malnourished and with little access to medical care. Some 90 percent die within weeks of contracting this terrible disease, and survivors can be left severely disabled.
The disease was eradicated in Europe and North America a century ago, save for outbreaks in Nazi concentration camps. However, it persists in the world’s ‘noma belt’ -  countries, such as Ethiopia, which border the Sahara and have high levels of malnutrition and poor access to medicine. Noma develops when a child’s antibodies that normally fight external viruses become ‘confused’. They turn on their host body, attacking the soft tissue of the cheek, mouth and nose. The World Health Organisation estimates that there are approximately 770,000 survivors of noma, with 140,000 new cases per year.
Survivors are left scarred and disabled. They are frequently unable to eat or speak normally, and confront great social stigma. Many individuals with a facial ‘difference’ are ostracised by their communities, and many of our young patients are denied their right to a school-place or even abandoned. Our patients come from poor, remote regions of Ethiopia, where there is little prospect of treatment without outside help.
Project Harar’s outreach team cover great distances, working with local health workers to contact noma survivors and raise awareness of the treatment available. We arrange free transport to the hospital, accommodation and care. Surgeons in Addis Ababa, assisted by visiting specialists, perform extremely complex surgical procedures to improve facial function and appearance, giving noma victims a new chance in life.
It costs just £250 to reach a child with noma and secure the complex operations and follow-up work which they require to rebuild their lives. If you can help, please click here
——–//——————–
Noma is a type of gangrene that destroys mucous membranes of the mouth and other tissues. It occurs in malnourished children in areas of poor cleanliness.
Alternative Names
Cancrum oris; Gangrenous stomatitis
Causes
The exact cause is unknown, but may be due to bacteria called fusospirochetal organisms. This disorder most often occurs in young, severely malnourished children between the ages of 2 and 5. Often they have had an illness such as measles, scarlet fever, tuberculosis, cancer, or immunodeficiency. Risk factors include Kwashiorkor and other forms of severe protein malnutrition, poor sanitation and poor cleanliness, disorders such as measles or leukemia, and living in an underdeveloped country.
Symptoms
Noma causes sudden, rapidly worsening tissue destruction. The gums and lining of the cheeks become inflamed and develop ulcers. The ulcers develop a foul-smelling drainage, causing breath odor and an odor to the skin. The infection spreads to the skin, and the tissues in the lips and cheeks die. The process can eventually destroy the soft tissue and bone. Eventual destruction of the bones around the mouth cause deformity and loss of teeth. Noma can also affect the genitals, spreading to the genital skin (this is sometimes called noma pudendi).
Exams and Tests
Physical examination shows inflamed areas of the mucous membranes, mouth ulcers, and skin ulcers. These ulcers have a foul-smelling drainage. There may be other signs of malnutrition.
Treatment
Antibiotics and proper nutrition helps stop the disease from getting worse. Plastic surgery may be necessary to remove destroyed tissues and reconstruct facial bones. This will improve facial appearance and the function of the mouth and jaw.
Outlook (Prognosis)
In some cases, this condition can be deadly if left untreated. Other times, the condition may heal over time even without treatment. However, it can cause severe scarring and deformity.
Possible Complications
  • Disfigurement
  • Discomfort
When to Contact a Medical Professional
Medical care is needed if mouth sores and inflammation occur and persist or worsen.
Prevention
Measures to improve nutrition, cleanliness, and sanitation may be helpful.
References
Chow AW. Infections of the oral cavity, neck, and head. In: Mandell GL, Bennett JE, Dolin R, eds. Principles and Practice of Infectious Diseases . 7th ed. Philadelphia, Pa: Elsevier Churchill Livingstone; 2009:chap 60.

Monday 20 January 2014

ሌንጮ ባቲ “ኦቦ ሌንጮ ፊንፊኔ አልገቡም፤ ኖርዌይ ነው ያሉት፤ በቅርቡ በግልጽ እንገባለን” ሲሉ የአዲስ አድማስን ዘገባ አስተባበሉ


(ዘ-ሐበሻ) የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግምባር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሌንጮ ባቲ ከዘ-ሐበሻ ጋር በስልክ ባደረጉት ቃለ ምልልስ የድርጅታቸው መሪ አቶ ሌንጮ ለታ አዲስ አድማስ ጋዜጣ ዛሬ እንደጻፈው ኢትዮጵያ አልገቡም፤ ኖርዌይ ነው ያሉት አሉ። ዛሬ ኦቦ ሌንጮ ባቲን ኖርዌይ ደውዬ በስልክ አዋርቻቸዋለሁ ያሉት አቶ ሌንጮ ኢትዮጵያ የምንገባው በድብቅ ሳይሆን በግልጽ ነው ብለዋል። ድርጅታችን ሃገር ቤት ገብቶ መታገልን የወሰነው አሁን አይደለም ያሉት አቶ ሌንጮ ባቲ በቅርቡ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ፤ የአዲስ አድማስ ወሬ መሠረተ ቢስ ነው ሲሉ አስታውቀዋል።


ከዘ-ሐበሻ ጋር ያደረጉትን አጭር ቃለ ምልልስ ለማድመጥ ይኸው ሊንኩ


የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እንደወረደ ዘገባ የሚከተለው ነው፡-
በኢትዮጵያ መንግስት “ሽብርተኛ ተብሎ የተሰየመው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር /ኦነግ/ ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ሌንጮ ለታ፣ አዲስ ያቋቋሙትን ፓርቲ ይዘው በሰላማዊ መንገድ ለመታገል አዲስ አበባ መግባታቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ኢህአዴግ የደርግ ስርዓትን አስወግዶ አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ከአቶ መለስ ዜናዊ ጋር ለፕሬዝዳንትነት እንዲወዳደሩ ተጠቁመው አልፈልግም ማለታቸው የሚነገርላቸው አቶ ሌንጮ፤ ወደ ሰላማዊ ትግል መግባታቸውን በተመለከተ ብዙዎች አምነው እንዳልተቀበሏቸው የገለፁ ሲሆን ከሶስት ቀናት በፊት አዲስ አበባ መግባታቸው ታውቋል፡፡ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ኢትዮጵያ መግባታቸውን አስመልክቶ የቀድሞ ድርጅታቸው ኦነግ ስላለው አቋም ከውጭ ሚዲያዎች የተጠየቁት አቶ ሌንጮ፤ “እሱን ኦነግ ነው የሚያውቀው” ሲሉ መልሰዋል፡፡ የአቶ ሌንጮ ለታን ወደ ሀገር ቤት መመለስ አስመልክቶ አስተያየት የተጠየቁት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ቀደም ሲል ኦነግ በሁለት አመለካከቶች መሃል ሲዋልል የነበረ ፓርቲ መሆኑን ይገልጻሉ፡፡ አንደኛው፤ ኦሮሚያ ሙሉ ለሙሉ መገንጠል አለባት የሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ትገንጠልም አትንገንጠልም በሚለው አመለካከት መሃል የሚዋልል ነበር ይላሉ፡፡
አሁን የእነ አቶ ሌንጮ ወደ ሠላማዊ ትግል መመለስ፣ በኢትዮጵያ አንድነት እምነት የነበረው አካል ተለይቶ መውጣቱን ያመለክታል ብለዋል፡፡ ይህም በበጐ የሚታይ ነው ያሉት ዶ/ር ነጋሶ፤ ለኢትዮጵያ ህዝብና ለኦሮሞ ህዝብ ትግል መልካም መንገድ እንደሚከፍትም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ቀደም ሲል በኦነግ የፖለቲካ ትግል ውስጥ ማለፋቸውን “ዳንዲ፣ የነጋሶ መንገድ” በሚለው መጽሃፋቸው ጠቁመዋታል፡፡ ከኦነግ ዋና ዋና መሪዎች አንዱ የነበሩት ሌንጮ ለታ “ወደ ሰላማዊ ትግል ተመልሻለሁ” ማለታቸውን መንግስት ያውቀው እንደሆነ የተጠየቁት የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል፤ በበኩላቸው፤ በግለሰብ ደረጃ የተሟላ መረጃ እንደሌላቸው ጠቁመው፣ አንድ ሽብርተኛ ተብሎ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሰየመ ድርጅት ወደ ሰላማዊ ትግል መመለሱ የሚረጋገጥለትና ስያሜው የሚነሳለት ግን በራሱ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ነው ብለዋል፡፡ አቶ ሌንጮ ለታን በአካል አግኝተን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡
ከቀናት በፊት ኦቦ ሌንጮ ለጀርመን ድምጽ ራድዮ የሚከተለውን ብለው ነበር፦

“የአፄ ምኒልክ ወታደሮች በአያቴ ላይ ብዙ በደል አድርሰዋል” – ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ (ቃለምልልስ)

“በኢህአዴግ በኩል የአፄ ምኒልክ ሐውልት ይፍረስ የሚል እንቅስቃሴ አልነበረም”

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ (ቃለምልልስ)

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ለ3 አመት የመሩትን አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ለኢ/ር ግዛቸው አስረክበዋል፡፡ ከዚህ በኋላ በፓርቲ ፖለቲካ እንደማይታቀፉ ከተናገሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ጋር በፓርቲ ቆይታቸው፤ በቀጣይ የፖለቲካ እንቅስቃሴያቸው፣ በአፄ ምኒልክ፣ በደቡብ ሱዳን በኢትዮ-ኤርትራ ጉዳይ ዙሪያ ከ“ሎሚ” መፅሔት ም/አዘጋጅ ቶማስ አያሌው ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡



ሎሚ፡- ያለፉት 3 ዓመታት የአንድነት ፓርቲ ቆይታዎ ምን ይመስላል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ከጤንነትም ከቴክኒክ ሁኔታ (ለምሳሌ መኪና የለኝም)፤ ከዚህ ከዚህ አኳያ የመንቀሳቀስ ብቃቴ የተገደበ ነበር፡፡ ይሔ መገደቡ ደግሞ ለፓርቲው አይጠቅምም፡፡ ብዙ መሠራት ያለበትን ነገር ያለመስራት ሁኔታ አለ፡፡ በሌላ በኩል እኔ ስመረጥ በስራው ላይ እኔ የፈተንኳቸውን ሰዎች አይደለም በካቢኔው ውስጥ ያስገባሁት፡፡ በተለያዩ ሠዎች ሃሣብና አስተያየት ይሄ ይሻልሃል በሚል ነው የመረጥኳቸው፡፡ ካቢኔውን የሚያቋቁመው ሊቀመንበሩ ነው፡፡ በዛ መሠረት ነው ያቋቋምኩት፡፡ ወደ ስራ ከገባን በኋላ ስትፈትናቸው፣ ስታያቸው አንዳንድ ወደ ፅንፍ የሚሄዱ አብረን መስራት ያልቻልናቸው ሰዎች ነበሩ፡፡ በተግባርም ላይ ሌሎችም ድክመቶች ነበሩ፡፡ ይህ ሁኔታ ሙሉ ጊዜያቸውን ያለመስጠት ፍላጐት ሣይሆን ስራ ስላለባቸው ነው፡፡ የራሳቸውን ስራ እየሠሩ ኑሯቸውን እየኖሩ በትርፍ ጊዜያቸው መጥተው ነው የድርጅቱን ስራ የሚሠሩት፡፡ ማስገደድ አትችልም፤ ስለዚህ ማስገደድ በማትችልበት ሁኔታ ብዙ ለመስራት ያስቸግራል፡፡ ይህ ደግሞ በስራ አስፈፃሚው ላይ ድክመት እንዲታይ አድርጓል፡፡
ሌላው ደግሞ የግል አመራርና የጋራ አመራር የሚባል ነገር አለ፡፡ እኛ በጋራ አመራር ላይ ነው የተመሰረትነው፡፡ በአንድ በኩል ለሊቀመንበሩ ስልጣን ይሰጣል፤ በሌላ በኩል የጋራ አመራር በሚባልበት ጊዜ ስራ አስፈፃሚው መግባባት አለበት፡፡ በአቋምም የጋራ አመራር ስለሆነ አመራር ሲሰጥ የአቋም መለያየት ሊኖር ይችላል፡፡ በዚህ መካከል አብሮ በትክክል ያለመስራት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል፡፡ እነዚህ፣ እነዚህ ችግሮች ቢኖሩም በሌላ በኩል ጥሩ ነው፡፡ ድርጅቱ ሣይከፋፈል መቆየቱ እንደገና ደግሞ ሁሉንም ያሰብናቸውን ነገሮች ባናከናውንም፤ አንዳንድ ስራዎች ተሠርተዋል፡፡ በህዝብ ግንኙነት በኩል ውይይቶች መካሄድ፣ እንደገና የሚሊየኖች ድምፅ ለነፃነት የሚለውን ሠላማዊ ሠልፍ ማከናወንን የመሳሰሉ፣ በተጨማሪም ምንም እንኳን ችግር ቢኖርበትም በ34 አካባቢዎች በቅርንጫፍ ቢሯችን መስራት የምንችለውን ሰርተናል፡፡ እነዚህ እነዚህ ጥሩ ነበሩ፡፡ በግለሰብ ደረጃ ከሁሉም አባላት ጋር ከስራ አስፈፃሚ፣ ከብሄራዊ ምክር ቤት ጋር ጥሩ ግንኙነት ነበረኝ፡፡ ያለፉት ሶስት አመታትም ይሄን ይመስላል፡፡
ሎሚ፡- ጊዜዎት ደርሶ ከፓርቲው ሊቀመንበርነት ለቀዋል፤ ከፖለቲካው ለመራቅ መወሰንዎም እየተነገረ ነው፤ ይሄ ነገር ምን ያህል እውነት ነው? እንዴት እዚህ ውሳኔ ላይ ደረሱ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- አንደኛው እውነት በፓርቲ አመራር ውስጥ አልገባሁም፤ ይሔ ተርሜ (የሊቀመንበርነት ጊዜዬ) ስላለቀ የወሰንኩት አይደለም፡፡ ብዙ ሠዎች ለምን አትቀጥልበትም ብለው ጠይቀውኛል፡፡ ብቀጥል ደስ ይላቸው ነበር፡፡ ከአራት ወር በፊት ተግባራዊ ያደረግነው አካሄድ አለ፡፡ ለሊቀመንበርነት፣ ለብሄራዊ ምክር ቤት ለመወዳደር የሚፈልጉ ሠዎች ማመልከቻ አቅርቡ ተብሎ መስፈርቶች ተዘጋጅተው በዛ መሠረት ማመልከት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡ እኔ ግን ለሊቀመንበርነትም ሆነ ለብሄራዊ ምክር ቤት ማመልከቻ ለማቅረብ አልቻልኩም፡፡ ምክንያቱም በአመራር ቦታ ላይ ለመስራትም ሆነ ለመቀጠል ስላልፈለኩ ነው፡፡ ሁለተኛው አንተ እንዳልከው ከፖለቲካ መራቅ ሣይሆን የአንድ ፖለቲካ ፓርቲ አባል ሆኜ ለዛ ወገንተኛ ሆኜ በዛ ፕሮግራም፣ በዛ ህገ ደንብ ተገዝቼ እቀጥላለሁ እንጂ የአመራር ፖለቲካ እንቅስቃሴ አቆምኩ ማለት ነው እንጂ ፖለቲካውን ከነጭራሹ ለቀኩ ማለት አይደለም፡፡ አንዳንድ ሠዎች የአንድ የፖለቲካ ፓርቲ አባል ካልሆንክ፣ ፖለቲካ ውስጥ የለህም ብለው ያስባሉ፡፡ ሠው እስከሆንክ ድረስ ፖለቲካ ነው የምትሠራው፡፡ ዝም ማለትም ፖለቲካ ነው፤ ገለልተኛ መሆንም ፖለቲካ ነው፡፡ እኔ የፓርቲ ፖለቲካ ውስጥ አልገባም ማለቴ ነው እንጂ ከፖለቲካ እርቃለሁ ማለት አይደለም፡፡ ከፖለቲካ የማልርቅበት ምክንያት ደግሞ የተለያዩ መንገዶች አሉ፡፡ አሁን ካንተ ጋር ስነጋገር መልዕክቴን አስተላልፋለሁ፡፡ የፖለቲካ አስተያየት ነው የምሠጠው፡፡ ገለፃ ማድረግ አለ፤ አርቲክሎች መፃፍ አለ፤ መፅሐፍ ማሣተም አለ፤ ምክር የመስጠት ሁኔታ አለ፡፡ ከዚህ ዓይነት እንቅስቃሴ ወጣሁ ማለት አይደለም፡፡
ሎሚ፡- ከሠሞኑ አፄ ምኒልክን የተመለከቱ ፅሁፎች በተለያየ መገናኛ ብዙኃን እየተንፀባረቁ ነው፤ የገዢው ፓርቲ ብሎገሮች ይህንን በማስተጋባት ላይ ይገኛሉ፤ መነሻው ምንድነው ይላሉ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- የአፄ ምኒልክ 100ኛ የሙት አመታቸው ሲከበር እርሳቸውን ደግፈው የሠሯቸውን ጥሩ ጥሩ ነገሮች የሚያጎሉ ጽሑፎችን ነው ያነበብኩት እንጂ በተቃራኒው መጥፎ ስራቸውን በሚመለከት የተፃፈ ነገር አልተመለከትኩም፡፡
ሎሚ፡- አይ እኔ የጠየቅኩት በብሎገሮች ላይ የወጡትን ነው፤..
ዶ/ር ነጋሶ፡- እኔ ብሎገሮችን አላነበብኩም፡፡ ሆኖም ግን የማያቸው ሚዲያዎች የእርሳቸውን ጥሩ ጥሩ ጐን ብቻ አጉልተው የፃፉ ናቸው፡፡ የፖለቲካ አቋማቸው ሊሆን ይችላል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሌላ አቋም ያላቸው ደግሞ የተደረጉ ጥፋቶች አሉ፡፡ የተሠሩ ስህተቶች አሉ፡፡ እነርሱ ጐልተው አልታዩም፤ የአንድ ወገን አስተያየት ብቻ ነው ያየሁት፡፡ ሁለቱንም ሚዛናዊ ያደረገና ያመጣጠነ መጥፎ ተሰርቶ ከሆነ መጥፎ፣ ጥሩውም በጥሩ ታይቶ መሠራት ያለበት ይመስለኛል፡፡
ሎሚ፡- ገዢው ፓርቲ ስልጣን ላይ በወጣ ሠሞን የተጀመረው “የምኒልክ ኃውልት ይፍረስ” ተቃውሞ አሁንም የቀጠለ ይመስላል፤ ገዢው ፓርቲ አፄ ምኒልክን በተመለከተ ያለውን አቋም እንዴት ይገልፁታል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ያን ጊዜም ሆነ አሁንም በኢህአዴግ በኩል የምኒልክ ኃውልት ይፍረስ የሚል እንቅስቃሴ አልነበረም፡፡ አሁንም ያለ አይመስለኝም፤ ከየት እንዳመጣችሁ አላውቅም፡፡ ይሄንን ነው የማስታውሰው፡፡
ሎሚ፡- በዛን ሠሞን በገዢው ፓርቲ አማካይነት ሠልፍ የወጣ አልነበረም ነው የሚሉት?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ኦህዴድ ለምሣሌ አንስቶ ነበር፡፡
ሎሚ፡- እርስዎ ኦህዴድ ነበሩ፤ ተሰልፈው ወጥተዋል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- አዎ! ወጥቻለሁ፡፡
ሎሚ፡- ኦህዴድ የኢህአዴግ አጋር ድርጅት ነው፤ የኦህዴድ አቋም በኢህአዴግ ሊንፀባረቅ አይችልም ብለው ያምናሉ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ቢንፀባረቅ ኖሮ ያን ጊዜ ይነሣ ነበራ፡፡ እነ አቶ ተፈራ ዋልዋ ከንቲባ ነበሩ፤ የዛን ጊዜ ኦህዴድ ጫና ቢፈጥር በእርሳቸው ላይ ይንፀባረቅ ነበር፤ በኢህአዴግም ላይ ይንፀባረቅ ነበር፡፡ ስለዚህ አሁንም ቢሆን ኢህአዴግ የመንግስቱ ኃ/ማርያምን ኃውልት አንስቷል፤ የሌኒንን አንስቷል፡፡ እንጂ የምኒልክን ለማንሣት የተደረገ እንቅስቃሴ የለም፡፡ ኦህዴድ ደግሞ ተፅዕኖ ቢያሳድር ኖሮ እናይ ነበር፤ አላደረገውም፡፡
ሎሚ፡- እርሶ በግል አፄ ምኒልክን እንዴት ይገልፁቸዋል? ንጉስ ነገስቱ በሃገር ውስጥ ፈፅመውታል የሚባለው መጥፎና መልካም ጐናቸውን ቢጠቅሱልን? የአሁኑዋን ኢትዮጵያ በመፍጠሩ ረገድ የነበራቸውን ሚና እንዴት ይገልፁታል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ቀደም ብዬ ገልጬዋለሁ፤ በግል ከነጋሶ ታሪክ ነው የምነሣው፡፡ የአፄ ምኒልክ ወታደሮች መጥተው አያቴን በሠንሠለት አስረው እህል አስፈጭተዋቸዋል፡፡ እንዳያመልጡ ተብሎ ይህ ተደርጓል፡፡ ከዚህ ሌላ ለ6 ሠዓት ያህል ረጅም መንገድ እህል አሸክመው ወስደዋቸዋል፡፡ እና ይህንን ለመርሳት አልችልም፡፡ የተገደሉ ሠዎች አሉ፤ በባርነት የተሸጡ ሠዎች አሉ፡፡ አስገድዶ የማስገበር ሁኔታም ነበር፡፡ የሆነውንና የተፈፀመውን ጥፋት መርሣት አይቻልም፡፡ ይሔ እንዳለ ሆኖ የተሰሩ ስራዎች አሉ፡፡ ሚዛኑ ይሄ ይደፋል፡፡ “ይደፋል” የሚባል ነገር ውስጥ ሳንገባ፡፡ ለምሣሌ ዘመናዊ ነገሮችን ወደ ሃገሪቱ የማስገባት ሁኔታዎች ነበሩ፡፡ ነገር ግን በነዚህ ላይ ብቻ አተኩሮ ሌላውን መርሳት አንችልም፡፡ ያኔ ያጡትን የራስን መብት በራስ የመወሰን መብት ያጡ ህዝብች አሁንም መብታቸው አልተከበረም፡፡ እስካሁን ድረስ የራስን ጉዳይ በራስ የመወሰን ሁኔታ አልተፈጠረም፡፡ በዚህ ምክንያት አገርን አንድ አደረጉ፣ የኢትዮጵያን ነፃነት አስጠበቁ፤ ምናምን የሚል ነገር አለ፡፡ ግን ደግሞ መጥፎውንም መርሣት የለብንም፡፡
ሎሚ፡- ምኒልክ በኦሮሞ ተወላጅ ላይ ብቻ ያነጣጠረ ጉዳት አድርሰዋል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- እኔ አላልኩም፤ ለምን እንደዚህ እንደሚባልም፣ ለምን እንደዚህ ብለህ እንደምትጠይቀኝም አላውቅም፡፡ በአንድ በኩል የደቡብ አካባቢን ካየህ ከኡጋዴን እስከ ቤንሻንጉል ድረስ፤ ከቦረና እስከ ሠሜን ሸዋ ድረስ በምኒልክ ተበድሏል፡፡ ስለዚህ ይሄ ጉዳይ በኦሮሞ ብሔር ላይ ብቻ የደረሰ በደል አይደለም፡፡
ሎሚ፡- የአፄ ምኒልክም ሆነ የቀረው የኢትዮጵያ ታሪክ ሁሉንም ሊያስማማ የሚችል አለመሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህንን ልዩነት በመዘላለፍ ከመግለፅ ይልቅ በሰለጠነ አካሄድ እና በሰከነ ሁኔታ ለመነጋገር ምን መደረግ ይኖርበታል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ምኑ ነው ስልጡኑ? እውነት መናገሩ ነው ስልጡን አለመሆኑ? መጥፎም የሚናገር አለ፤ ጥሩም የሚናገር አለ፡፡ ስልጡን የሚሆነው መደማመጡ ነው፡፡ ማንም ሠው የፈለገውን ይናገር፤ የፈለገው ደግሞ ይስማ፡፡ ሁሉም ሠምቶ በጠላትነት ባይተያይ ጥሩ ነው፤ እርሱ ነው ዋናው ቁም ነገሩ፡፡
ሎሚ፡- የሕወሓት ነባር ታጋይ የሆኑት አቶ ብስራት አማረ “ፍኖተ ገድል” በተሰኘው መፅሃፋቸው “የምኒልክ የስልጣን ጥማት ለትግርኛ ተናጋሪው ህዝብ የነበረውን ከባድ ጥላቻ ኢትዮጵያን ወደ ቀውስ እንዳመራ ይታመናል” ይላል፤ እርሶ ይሄን እንዴት ያዩታል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- አላነበብኩትም፤ አንደኛ እርሱ የግሉ አቋም ነው፡፡ የእኔ አቋም ግን ቀድሞ የገልፅኳቸው ናቸው፡፡
ሎሚ፡- ሠማያዊ ፓርቲ በአፄ ምኒልክ 100ኛ አመት የሙት ዝክር ዝግጅት ወቅት የክብር እንግዳ የነበሩት ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም “አፄ ምኒልክ ከአሁን በኋላ ታላቁ አፄ ምኒልክ” ተብለው እንዲጠሩ ሃሣብ አቅርበዋል፤ ይሄን እንዴት አዩት?
ዶ/ር ነጋሶ፡- የራሳቸው አመለካከት ነው፤ ሌላው ደግሞ እንደዛ ላይል ይችላል፤ በአንድነት የሻማ ምሽት ላይ የቀበና አደባባይ የአንዱዓለም አደባባይ እንዲሆን ሲሉ ሠምቻቸዋለሁ፤ ይሄ የራሳቸው አመለካከት ነው፡፡
ሎሚ፡- ገዢው ፓርቲ ያለበትን የችግር አቅጣጫ ለማስቀየር ይህን ጉዳይ ተጠቅሞበታል የሚሉ አስተያየቶች አሉ፤
ዶ/ር ነጋሶ፡- በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የተከታተልኩት ወይም ትኩረት የሰጠሁት ነገር የለም፤ ኢህአዴግ አደረገ ወይም አላደረገም ለማለት መከታተል አለብኝ፡፡
ሎሚ፡- ባለፈው የመፅሔታችን ዕትም አቶ በቀለ ድሪባ ካባ የተባሉ የቀድሞ የፓርላማ አባል “የምኒልክን ስህተቶች” ከዘረዘሩ በኋላ እንደ ራስ ጐበና ደጩ የመሠሉ የምኒልክ ባለሟሎች “የምንሸማቀቅበት ታሪክ አጉዳፊ ግለሰብ ናቸው” ብለዋል፡፡ ይህን መሠሉ አቋም ምን ያህል የኦሮሞ ተወላጆችን አቋም ይወክላል ማለት ይቻላል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ይሔንን ቅድም ካልኳቸው ጉዳዮች ጋር ልታስታርቅ ወይም ልዩነታችንን ልታስተውል ትችላለህ፡፡ ሁሉም ኦሮሞ እንደ እኔ ያስባል ወይስ እንደሳቸው የሚለውን ለመደምደም አስቸጋሪ ነው፡፡
ሎሚ፡- ቴዲ አፍሮ ከሠሞኑ ለአፄ ሚኒልክ አድናቆቱን ገልጽዋል፤ ለኮንሠርቱ ስፖንሰር የሆነውን በደሌ ቢራ ላለመጠጣት አድማ እንዲደረግ ጥያቄ ቀርቧል፤ የደቹ ሄኒከን በትዊተርና ፌስቡክ ከ18ሺህ በላይ የኦሮሞ ተወላጆች “ምኒልክ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኦሮሞዎችን” የጨፈጨፉ ኢትዮጵያዊ ሂትለር ናቸው” የሚል የተቃውሞ መልዕክት እንደደረሰው ገልጿል፡፡ አፄ ምኒልክን ኢትዮጵያዊ ሂትለር የሚለው ቃል ይመጥናቸዋል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- በዛን ጊዜ በነበረው ሁኔታ ምክንያት አፄ ምኒልክ ላይ ስሞታ የሚያነሱ ሠዎች አሉ፡፡ የሚደግፏቸውም አሉ፤ የሁሉም መብት ነው፤ ከሂትለር ጋር የሚመሳሰሉት እንዴት ነው? በምን ዓይነት መንገድ? በኢኮኖሚው ነው? የዛኔ የኢኮኖሚ ኢንዳስትሪ አልነበረም፤ ፋሽስት ነበር፤ ፋሺዝም ደግሞ የሚመጣው ከኢንዱስትሪው ጋር በተያያዘ ነበር፡፡ አፄ ምኒሊክ ፊውዳል ነበሩ፤ ታዲያ እንዴት አድርገህ ነው ከናዚ መሪ ጋር የምታመሳስላቸው?
ሎሚ፡- ምኒልክን የሚመለከቷቸው እንደ “ተበዳይ ተበዳይ ባይ ነኝ ሰው” ነው? ወይስ እንደ ሆደ ሰፊ ፖለቲከኛ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ኦሮሞ ስለሆንኩ ነው እንደዚህ የምጠየቀው? ትኩረት ያልሠጠሁትን ጉዳይ ለምን ትኩረት እንድሰጠው ይደረጋል?
ሎሚ፡- ለወደፊቷ የጋራ ቤታችን ኢትዮጵያ ጉዳዮችን ለማስታረቅና ለመቀየር ምን ማድረግ ይኖርብናል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- አሁን ካነሣሃቸው አንደኛውን እና የፈለከውን ልታሳካ ትችላለህ፤ እኔም የፈለኩትን ሃሣብ ላነሣና ልከተል እችላለሁ፡፡ እኔ መብትህን እንደማከብርልህ አንተም መብቴን ታከብርልኛለህ፡፡ ሰብዓዊ መብትን፣ የዲሞክራሲያዊ መብቶችን ማክበር እንደገና የህዝቦች የራሳቸውን መብት በራሳቸው እንዲወስኑ መፍቀድ ሲቻል ነው ኢትዮጵያ በሰላም ልትኖር የምትችለው፡፡
ሎሚ፡- አንድነት በወጣት ፖለቲከኞች ያምናል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- አዎ!
ሎሚ፡- በወጣት የሚያምን ከሆነ የአመራር ቦታዎችን ለወጣቶች ለምን ለመስጠት አልፈለገም? ወይም ሙከራውን አላሣየም?
ዶ/ር ነጋሶ፡- እንዴት?
ሎሚ፡- ጥሩ ጥያቄ ነው፤ በወጣት የሚያምን ከሆነ የኢ/ር ግዛቸው ወደ አመራር መምጣት እንዴት ተፈጠረ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- የእኛ አሠራር ይሔ ወጣት ነውና ይህንን ቦታ ይያዝ፤ ይሄ ይሻላልና ይሄ ዞር ይበል አይደለም፡፡ በመጀመሪያ ሠዎቹ ታውቀው “እችላለሁ እመራለሁ” ብለው ማመልከቻ ካቀረቡ በኋላ በማመልከቻው መሠረት መስፈርት ተቀምጦ መስፈርቱን የሚያሟሉ ሠዎች፣ ለምርጫ ይቀርባሉ፡፡ በዚህ መሠረት ነው የተመራው፡፡ ለምሣሌ የብሔራዊ ም/ቤት ምርጫ በቀደም ተካሂዶ ነበር፡፡ 65 ሠዎች ናቸው ተለዋጭና ሙሉ አባል የሆኑት፡፡ ከ50 አመት በታች የሆኑ ሠዎች ምን ያህል ናቸው ብለህ ትገምታለህ?
ሎሚ፡- አላውቅም፤ ይቅርታ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ከ65 ተለዋጭና ሙሉ አባላት 47ቱ ከ50 አመት በታች ናቸው፡፡ የዚህ ዓይነቱ ሁኔታ ባለበት መልኩ እንዴት ወጣቶች አልተካተቱም ይባላል? ሁለተኛ በፕሬዚዳንቶች ምርጫ ወጣቶችን ጨምሮ ኢ/ር ግዛቸውን ነው የመረጡት፡፡ ለምን ግዛቸውን መረጡ ነው? (ሣቅ…) ከ50 አመት በታች የሆኑት ተክሌና ግርማ ተወዳድረው ነበር፡፡ ቤቱ አልመረጣቸውም፡፡ እናስ ይሄ ቤቱ ወጣቶችን አይፈልግም ለማለት ነው? በነገራችን ላይ ሁለቱም ከ50 በታች ናቸው፡፡ እንደገና ደግሞ አሁን የተመረጡት ኢ/ር ግዛቸው ከተመረጥኩኝ 65 ፐርሰንቱን የስራ አስፈፃሚ ወጣቶች አደርጋለሁ ሲሉ ቃል ገብተዋል፡፡ ወጣት ሊቀመንበር ተወዳድሮ ስላልተመረጠ ድርጅቱ ወጣቱን አይፈልግም ብሎ ማሠብ ትክክለኛ ያልሆነ ግንዛቤ ነው፡፡ ፓርቲው ወጣቶችን ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በፊትም ነበሩ፤ ነጋሶ ወደ 70 አመት ተጠግቶ በሊቀመንበርነት ስላገለገለ ይሄ ወጣቶችን አይፈልግም ማለት ትክክል አይመስለኝም፡፡
ሎሚ፡- ፓርቲው ቀጣዩን የ2007 ዓ.ም ምርጫን እንዴት ያየዋል? ሠልፎች፣ ስብሰባዎች እክል ይገጥማቸዋል ተብሎ ይገመታል፤ ከዚህ አንፃር ምርጫውን እንዴት ያስቡታል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ከፓርቲው አመራር ለቅቂያለሁ፤ ሊቀመንበሩ አዲስ ናቸው፤ ስራ አስፈፃሚው የሚወስነውንና ያላቸውን አቋም አናውቅም፡፡
ሎሚ፡- የአቶ ስዬ አብርሃ ጉዳይ ግልፅ አይደለም፤ ፓርቲውን ለቀዋል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- እስካሁን በፅሁፍ ያስታወቁት ነገር የለም፡፡
ሎሚ፡- በዚህ ዓይነት ርቀትና ምንም እንቅስቃሴ በማያደርጉበት ሁኔታ ከፓርቲው ጋር መስራት ይቻላል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- በግል የማውቀው የሚሠሩበት ስራ የፖለቲካ አባል እንዲሆኑ የሚፈቅድላቸው አይደለም፡፡ በምን መልኩ ፓርቲውን ይረዳሉ? ምን ዓይነት ግንኙነት አላቸው? የሚለውን ውስጥ ገብቼ ለመግለፅ አልችልም፡፡ ዋናው ነገር ግን በፅሁፍ እኔ ከፓርቲው ለቀቅቄያለሁ ብለው የፃፉት ነገር የለም፡፡
ሎሚ፡- ደቡብ ሱዳን ከአንድ አመት በኋላ ባልተጠበቀ ሁኔታ ወደ ሁከት ገብታለች፡፡ የደቡብ ሱዳንን ጉዳይ እንዴት ተመለከቱት? የሃገሪቱ ጉዳይስ በኢትዮጵያ ላይ የሚፈጥረው ጫና ምንድነው? ምንስ መደረግ ይኖርበታል ብለው ያምናሉ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ደቡብ ሱዳንና ጐረቤት ሃገሮች ውስጥ እንዲህ ያለ ችግር በሚነሣበት ጊዜ ችግሮቹ የሚዛመቱት ወደ ጐረቤት ሀገሮች ነው፡፡ የስደተኞች ጉዳይ አለ፡፡ ያም ብቻ አይደለም፤ ኑዌር ለምሣሌ ደቡብ ሱዳንም አለ፤ ኢትዮጵያም አለ፡፡
ችግር በሚነሣበት ጊዜ ሸሽተው ወደዚህ ሊመጡ የሚችሉ ሊኖሩ ይችላል፡፡ ስደተኝነት ብቻ ሣይሆን ያም ምን ዓይነት ችግር ሊያስነሣ እንደሚችል አናውቅም፡፡ በአካባቢያችን ሠላምና ፀጥታ ከሌለ እኛም ሠላምና ፀጥታ ማግኘት አንችልም ማለት ነው፡፡ የደቡብ ሱዳን ሁኔታ በጣም የሚያሳዝን ነው፡፡ ከሦስት ሣምንት በላይ ሆኖታል፡፡ እንደማይቀጥል ተስፋ አለኝ፤ ከስምምነት ላይም እንደሚደርሱ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
ሎሚ፡- የኢትዮ-ኤርትራ ፍጥጫ አሁንም እንደቀጠለ ነው፤ ለውጦች የሉም፤ 15 አመት ተቆጥረዋል፤ መጨረሻው ምን ይሆን?
ዶ/ር ነጋሶ፡- በሪፖርቴ ላይ የገለፅኩት ጉዳይ ነው፡፡ የኢትዮ-ኤርትራ ጉዳይ በጦርነትና በሠላም መሃል ነው ያለው፡፡ ወደ ጦርነት ተገብቶ አንዱ ወገን አሸንፎ ተሸናፊው ተቀብሎት እርቅ ወርዶ አግባብ ያለው የመንግስታት ግንኙነት ተፈጥሮ አልተስካከለም፡፡ በዚህ መቀጠሉ ጥሩ አይደለም፤ ምን ሊሆን እንደሚችል እንዲህ ነው ብዬ ለመናገር ያስቸግረኛል፡፡
ሎሚ፡- በኢትዮጵያ ላይ በኢኮኖሚ ዙሪያ የሚፈጥረው ተፅዕኖ የለም?
ዶ/ር ነጋሶ፡- በፍጥጫ ላይ የመቆየቱ ጉዳይ ሣይሆን ወደብ የለንም፤ በአሰብ ምክንያት ብዙ ገንዘብ እናወጣለን፡፡ ይሔ ብዙ የኢኮኖሚ ችግር እየፈጠረ ነው፡፡ ይሔ ነገር አንድ እልባት ቢያገኝ ጥሩ ይመስለኛል፡፡
ሎሚ፡- ከአቶ መለስ ሞት በኋላ ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካና አካባቢው ያላትን የበላይነት አጥታለች የሚሉ ወገኖች አሉ፤ ከኢትዮጵያ ይልቅ የዩጋንዳ ተፅዕኖ ፈጣሪነት መስፋቱ ይነገራል፤ ይሄን እንዴት ታዘቡት?
ዶ/ር ነጋሶ፡- በእውነት አልገባኝም፤ በምንድነው ተፅዕኖ የፈጠረው?
ሎሚ፡- ጥሩ ምሣሌ የሚሆነው የደቡብ ሱዳን ጉዳይ ነው፡፡ ብዙ ወገኖች በስልጣን ላይ ያለው እና ለጉዳዩ ቅርብ የሆነው ፓርቲ በደቡብ ሱዳን ጉዳይ ዙሪያ ማድረግ የሚገባውን ያህል አላደረገም ይላሉ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ምን ማድረግ ነበረባት ኢትዮጵያ?
ሎሚ፡- ዩጋንዳ የበላይ ሆኖ ለአንድ ወገን በማገዝ የወሠዳቸው እርምጃዎች ነበሩ፤
ዶ/ር ነጋሶ፡- ይሄ ነገር የውስጥ ጉዳይ ነው፤ ከዚህ በፊት በሶማሊያ ጣልቃ በመግባታችን ብዙ ችግር ተፈጥሯል፤ አሁንም እየተፈጠረ ነው፤ ለወደፊትም ብዙ ችግር ያስከትላል፤ እንደዛ ለምን አልገባችም ነው ኢትዮጵያ?
ሎሚ፡- እንደዛ አይደለም ዶክተር፤ ለምሣሌ ዩጋንዳ ጣልቃ የገባችባቸው ሱዳን ላይ ሊሆኑ የማይገባቸው ነገሮች መደረጉ ይነገራል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥም ያሉ ኑዌሮች አሉ፤ ዩጋንዳ ለሳልቫኪር በመደገፍ የአየር ጥቃት ማድረሱ ይነገራል፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ለምን ሆኑ ብላ ማጣራት አልነበረባትም ወይ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- እያደረገች አይደል አሁን?
ሎሚ፡- በተወሰነ መልኩ የማርፈድ ሁኔታዎች አለባት፤
ዶ/ር ነጋሶ፡- እንዴት ማርፈድ?
ሎሚ፡- ለምሣሌ ኬኒያ ላይ የተደረገው ድርድር የኢጋድ ሣይሆን የዩጋንዳ ሃሣብ የተተገበረበት ነው የሚሉ ወገኖች አሉ?
ዶ/ር ነጋሶ፡- እኔ አላውቅም፤ ይሄ በኢጋድ ተዘጋጅቶ ነው የተከናወነው፡፡ ስህተት ተሰርቷል ወይስ አልተሠራም? ጥናት ያስፈልገዋል፡፡ ኢትዮጵያ ኢጋድን ወክላ ነው እየሠራች ያለችው ነው የሚባለው? እንደዛ ከሆነ አላውቅም፡፡
ሎሚ፡- የሃገሪቱን ሁኔታ እንዴት ይገልፁታል?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ኢኮኖሚካሊ ሙስና ሠፍኗል፤ መንግስት ራሱ የመንግስት ሌቦች የበዛበት ነው ብሎ ተናግሯል፡፡ በሌላ በኩል ድህነት አለ፤ እየሠፋ ነው፡፡ በፖለቲካው መታፈን አለ፤ ነፃነት የለም፤ ከድህነቷ በመነሣት ደግሞ የማህበራዊ ችግሮች አሉ፡፡
ሎሚ፡- ለነዚህ ሁሉ ጉዳዮች መፍትሄ ሊሆን የሚችለው ምንድነው?
ዶ/ር ነጋሶ፡- ኢህአዴግ ራሱ በሩን ክፍት ማድረግ አለበት፤ የዲሞክራሲያዊ መብቶች መከበር አለባቸው፡፡
ሎሚ፡- ዶክተር በጣም አመሰግናለሁ፡፡
ዶ/ር ነጋሶ፡- እኔም በጣም አመሰግናለሁ፡፡

Sunday 12 January 2014

አዎ! ኦነግ ነኝ! ኦሮሞን ነጻነት ለማውጣት ግንባር የፈጠርኩኝ የኦሮሞ ልጅ ነኝ::

Amajjii/January 12, 2014 · Finfinne Tribune | Gadaa.com | Comments

ከከተማ ቦሬሳ*
ኢትዮጵያ ውስጥ የሕዥቦች መብት ተከብሮ አያውቅም:: በየግዜው የሚነሱ መሪዎች የሕዥቦች መብት አክብረው ሳይሆን ረግጠውና አፍነው መኖርን ነው የሚመርጡት:: የታፈነ ህዝብ፣ የተጨቆነ ህዝብ ሁሌም ለሰላም ይዘምራል፤ ሁሌም ሰላምን ለማምጣት ይታገላል:: እናም የኦሮሞ ህዝብ ትግል ከዚህ የመነጨ ነው ጥያቀውም አንድና ግልጽ ነው – ነጻነት!
ነጻነት! ይህ የመላው የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ ነው:: አዎ! ነጻነት፤ ነጻ አእምሮ የሌለው ነጻ አስተሳሰብ የለውም:: የኢትዮጵያ ገዚዎች ነጻ አስተሳሰብ የላቸውም በነጻነት አያምኑም፤ ኦሮሞን በነጻነቱ እንዲኖር ከመፈቀድ ይልቅ ለፖለቲካቸው መጠቀሚያ በማድረግ ጭቆናና ግፍ፣ እስራትና ሞት ከእለት ወደ እለት እየባሰና እየከፋ መጥቶአል:: የኦሮሞ ህዝብ ሰለ ነጻነቱ መታገል ከጀመረ ብዙ አመታት ሆኖታል:: ዛሬምበትግል ላይ ነው:: የምንፈልገው ነጻነት እስኪመጣ ድረስ እንታገላለን::
ትግል! የኦሮሞ ህዝብ ሰራተኛ ነው:: የኦሮሞ ህዝብ የተማረ ነው:: የኦሮሞ ህዝብ ሰው አክባሪ ነው:: የኦሮሞ ህዝብ አገሩን ለማሳደግ የሚደክም ህዝብ ነው:: የኦሮሞ ህዝብ በወደደና ባፈቀረ፣ በተማረና ባስተማረ፣ ስራ በሰራና አገር ባሳደገ – ይህ ሁሉ በደልና ግፍ ለምን?!
ተዉ! ህዝባችንን አትበድሉ አትጨቁኑ ብሎ መተየቅ … ኦነግ ነህ ተብሎ ያሳስራል::
ተዉ! ተማሪዎቻችንን ከትምህርት ገበታቸው ላይ አታባሩ ብሎ መጠየቅ … ኦነግ ነህ ተብሎ ያሳስራል::
ተዉ! መምህሮቻችንን በነጻነት እንዲያስተምሩን ይሁን ብሎ መጠየቅ … አንተ ኦነግ ነህ ተብሎ ያሳስራል::
ተዉ! ገበሬዎቻችንን ከመሬታቸው አታፈናቅሉ ብሎ መጠየቅ … ኦነግ ነህ ተብሎ ወደ እስር ቤት ያስገባል::
ሰራተኞች እና አርቲስቶች ከኦነግ ጋር ግኑኙነት አላችሁ ተብለው ለስራ እንደወጡ አልያም ከቤታቸው ታፍነው የተገደሉ እና የታሰሩ መጠየቅ … አንተ ኦነግ ነህ ተብሎ ያሳስራል::
አላወቁም እንጂ ሁሉም የኦሮሞ ህዝብ ነጻነቱን ፈላጊ ነው:: የኔም መልስ – አዎ! ኦነግ ነኝ!
አዎ! ኦነግ ነኝ! የኦሮሞን ነጻነት የምናፍቅ በነጻነት መኖርን የምመኝ ስለ ነጻነት የምታገል፤
አዎ! ኦነግ ነኝ! ገበሬው ከመሬቱ ሲፈናቀል የሚያመኝ መብቱ ሲረገጥ የማልወድ፤
አዎ! ኦነግ ነኝ! ተማሪው ተምሮ ወገኑን ይረዳል አገር ይረከባል ሲባል በጭቆናና በበደል በግፍ ከትምህርት ገበታው ሲባረር፤
አዎ! ኦነግ ነኝ! አስተማሪው የነገ አገር ተረካቢ ለማፍራት ሲጥር ሲደክም በኦሮሞነቱ ብቻ ከመምህርነቱ ሲነሳ ሲባረር!
አዎ! ኦነግ ነኝ! ሰራተኛው ኦሮሞ ስለሆነ ብቻ ለኦሮሞ ነጻነት ግንባር ትረዳለህ ተብሎ ከስራው ቦታ ታፍኖ ተወሰዶ ሲገደል፣ ሲታሰርና ሲባረር፤
አዎ! ኦነግ ነኝ! አርቲስቱ ሲያቀነቅን፣ ሲያዜም ይሄ ለቅስቀሳ ነው፣ ፖለቲካዊ አጀንዳ አለው ተብሎ ሲታሰሩ ከአገር ሲሰደዱ፤
አዎ! ኦነግ ነኝ! ኦሮሞን ነጻነት ለማውጣት ግንባር የፈጠርኩኝ የኦሮሞ ልጅ ነኝ::
ጃንዋሪ 10, 2014
ከተማ ቦሬሳ: waqjirak@yahoo.com

Saturday 11 January 2014

የቀድሞው የእስራኤል ጠ/ሚ/ር በ85 ዓመታቸው ሕይወታቸው አለፈ



(ዘ-ሐበሻ) የቀድሞው የ እስራኤል ጠ/ሚ/ር ኤራል ሻሮን በ85 ዓመታቸው ሕይወታቸው ማለፉን የሃገሪቱ ሚዲያዎች ዘገቡ።
ከ2006 ዓመተ ምህረት ጀምሮ በሞት እና በሽረት መካከል ሕይወታቸው የቆየችው እኚሁ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሕይወታቸው ያለፈው በስትሮክ በሽታ ነው። የሰውነታችን አጠቃላይ አዛዥና ተቆጣጣሪ በሆነው አንጐላችን ላይ በድንገት ተከስቶ ለአካል ጉዳተኛነትና ለሞት የሚዳርገው ስትሮክ፣ ዛሬ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የዓለማችን ህዝቦች አሳሳቢ የጤና ችግር መሆኑን በዘ-ሐበሻ የጤና አምዶች በተደጋጋሚ መዘገቡ ይታወሳል።
የሼባ ሜዲካል ሴንተር ቃል አቀባይ ሲሞ ኖይ ለሚዲያዎች “ኤሪያል ሻሮን አርፏል” በሚል ከቴል አቪቭ ዛሬ ቅዳሜ ማረጋገጫ እንደሰጡ ዜናውን በሰዓታት ውስጥ የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች እየተቀባበሉት ይገኛሉ።
የ እስራኤል 11ኛው ጠ/ሚ/ር የነበሩት ሻሮን በአውሮፓውያን አቆጣጠር ከማርች 2001 እስከ ኤፕሪል 2006 ዓ.ም እስራኤልን በጠ/ሚ/ርነት አገልግለዋል። ከዛ በፊት ቤንጃሚን ኔታንያሁ እስራኤልን በጠ/ሚ/ርነት በሚመሩበት ወቅት በውጭ ጉዳይ ሚ/ርነት ለአንድ ዓመት አገልግለዋል።


ፌብሩዋሪ 26 ቀን 1928 የተወለዱት ሻሮን የ3 ልጆች አባት ነበሩ።

Friday 10 January 2014

The Human Right Issues and Violations in the Horn of Africa,Ethiopia-Oromia

By: Dejene Abdissa Janna | January 10, 2014


A paper presented on the Conflict of the Horn of Africa,the Struggle for Freedom, Democracy, Peace and Development Conference
04 January, 2014
Frankfurt am Main, Germany
E-Mailabdissa2011@gmail.com
Human Right
The modern concept of human rights is rooted in the experiences of ‘legal lawlessness’ when crimes were committed with the authorization of the law, and when some human beings were denied their status as such. An answer to these experiences was the emergence of the international human rights law. The main aim of this branch of international law is to prevent broad violations of fundamental rights from recurring in the future. Appreciating the worth of every human being, the international community decided to eliminate elements that could destroy the individual person, but also to create the conditions that would enable him or her to develop and flourish. Accordingly, the Preambles to the International Bill of Rights  provide that the “foundation of freedom, justice and peace in the world” is the “inherent dignity and of the equal and inalienable rights of all members of the human family”. (International Covenant on Civil and Political Rights, 1966). However, the dictator government of Ethiopia otherwise known TPLF is unable in the enforcement of these rights and remain a headache,mainly due to technical blockades; lack of effective institutions or the existence of weak institutions only; and lack of political will to implement human rights with differing degrees. Therefore asking your rights in Ethiopia will either lead you to be imprisoned or counted you as anti-government.
Instability in  Horn of Africa and TPLF
The current crisis in the Horn of Africa is, on the one hand, a struggle between oppressed people who are fighting for self-determination and, on the other hand, the regime of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) that is trying to impose its rule by force.
The regime has set loose war, hunger, poverty, and disease to ransack the country. In particular, the regime has been and is systematically violating human rights of the Oromo and other peoples of in the country as well and the neighborings too.
The OLF also believes in peace, democracy and development . As the main organ that is championing the right of self-determination of the Oromo people, it fully realizes the present day global reality. It affirms that the international community does have legitimate concern and interest in political stability and economic development of the Horn of Africa. Moreover, the OLF is cognizant of the fact that the day of carving spheres of influence and promoting clients in superpower rivalry has given way to globalization. Further, the OLF firmly believes in the immediate termination of the vicious cycle of political conflicts, economic backwardness, environmental degradation, natural and man-made disasters that today ravage the peoples of the Horn of Africa.
Human Right Issue in Ethiopia
Allegations of arbitrary detention, torture, and other ill-treatment at the hands of Ethiopianpolice and other security forces are not new. But since the disputed 2005 elections, the Ethiopian government has intensified restrictions on freedom of expression, association,and assembly, deploying a range of measures to clamp down on dissent. These include arresting and detaining political opposition figures, journalists, and other independent voices, and implementing laws that severely restrict independent human rights monitoring and press freedom.
Since 2009 a new law, the Anti-Terrorism Proclamation, has become a particularly potent instrument to restrict free speech. The law’s provision undermine basic legal safeguards against prolonged pre-charge detention and unfair trials. In this context, Maekelawi has become an important site for the detention and investigation of some of the most politically sensitive cases.
Many detainees accused of offenses under the law—including some of Ethiopia’s most prominent political prisoners—have been detained in the Maekelawi facility as their cases were investigated or prepared for trial (Human Rights Watch, 2013). As a result of enforcement of the FDRE Proclamation 621/2009 that has been intended to impose superior regulation of charities, the party leaders decide who should receive and who should not receive the emergency support at grassroots level in the respective community.
Older Oormo people are usually victims of this type of abuse because of their allegiances to the values of the Oromo Gadaa system, that promotes respect and dignity to people in difficult situation. In so doing, technically, the authorities decide who should die from and who should survive the hunger.
Endless focus on Oromos by TPLF, why?
The Oromo people constitute the single largest national groups in the Ethiopia empire and the horn of Africa with the total of over 40 million people. The number of the oromo people and the geographical location of their country Oromia make the oromo country ( Oromia) the heart of Ethiopia. The Ethiopian empire mainly survives on the economic resources of Oromia. Although the Oromo people are one of the most impoverished and terrorized indigenous people .Recognizing that Oromia is the richest and largest populous state, the Tigrayan led Ethiopia government has been using collective violence to dominate, control and exploit Oromia which the key in controlling the Ethiopia government has been using political economy. Understanding the situation in Oromia helps in generalizing what is going through the country (Hassen,2011).
The Oromo people are just arrested and accused of being a member or supporter or sympathiser of the Oromo liberation struggle. To the Ethiopian government authorities, every Oromo appears to be a member of the Oromo Liberation Front (OLF), a political organisation struggling for the socio-economic, cultural and political rights of the Oromo people. One has to prove he/she is not a member or supporter of the OLF in order to live in relative peace. The safest proof is one and only one – to become a member of the EPRDF, the ruling party;failure to proove non-affiliation with OLF or any attempt to remain politically indifferent has come to be dangerous in Ethiopia for every ordinary Oromo. Business persons are systematically eliminated from investment and small scale business if they fail to be members of the ruling party in any case. Every student in college or university is required to secure membership of the ruling party at the campus in order for her/him to get job in public institutions or to run private business after completion of the study. The situation is worse for the rural people whereby farmers are required to be members of and demonstrate allegiance to the EPRDF in order to get agricultural inputs and/or have their children learn in school without assault by the government security.
It always seems impossible until it is done – Nelson Mandela